1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሚኒሶታ የሚኖሩ የኦሮሞ እና የሶማሌ ማኅበረሰብ አባላት የኢትዮጵያ መንግሥትን ነቀፉ

ሰኞ፣ መስከረም 15 2010

በአሜሪካዋ የሚኒሶታ ግዛት የሚኖሩ የኦሮሞ እና የሶማሌ ማኅበረሰቦች በኢትዮጵያ የድንበር ይገባኛል ውዝግብ ስለቀሰቀሰው ግጭት እና ባስከተለው መዘዝ ላይ ባለፈው ቅዳሜ ውይይት አካሒደዋል።

Karte von Äthiopien
ምስል DW/E.B. Tekle

በሚኒሶታ የኦሮሞ እና የሶማሌ ማኅበረሰብ ስብሰባ 

This browser does not support the audio element.

በውይይቱ ላይ የማኅበረሰብ ፤ የኃይማኖት መሪዎች፤የግዛቲቱ ተወካዮች እና የሚኒያፖሊስ ከተማ ምክር ቤት አባል ተሳትፈዋል። የውይይቱ ተሳታፊዎች "የኢትዮጵያ መንግሥት ሁለቱን ሕዝቦች የማጋጨት ደባ" ፈጽሟል ሲሉ ኮንነዋል። 
መክብብ ሸዋ 
እሸቴ በቀለ
አርያም ተክሌ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW