1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በማድመጥ መማር -LBE

ዓርብ፣ ሐምሌ 23 2002

ትምህርት ለአፍሪቃ እድገት ቁልፍ ሚና አለው። በማዳመጥ መማር የተሰኘዉ የዶቼ ቬለ መረሃ ግብር በመገናኛ ብዙሃን የርቀት ትምህርት በሁሉም የአህጉሪቱ ክፍሎች እውቀትን ለማዳረስ በጥረት ላይ ይገኛል።

ምስል፦ DW

ይህ ሁለት አመት ግድም የሆነዉ በዶቼ ቬለ ራድዮ በስድስት የተለያዩ ቋንቋዎች የሚሰራጭ ሲሆን የአማረኛዉ መረሃግብርን ለማቀናበር እና ወጣት ኢትዮጽያዉያን እንዲሳተፉበት በማሰብ አንድ ጀርመናዊ የቴክኒል አዋቂ እና የአማረኛዉ ክፍል ባልደረባ ማንተጋፍቶት ስለሺ መረሃ-ግብሩን ለማቀናበር ወደ አዲስ አባባ አቅንተዉ ስራ ከጀመሩ ሁለት ሳምንት ግድም ሆንዋቸዋል። ዛሪ ጠዋት አዲስ አበባ በሚገኘዉ ስቱድዮ ማንተጋፍቶት ስለሺን ቀረጻ እንደጀመረ ስልክ በመደወል አዜብ ታደሰ አነጋግራዉ ነበር።


አዜብ ታደሰ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW