ፖለቲካኢትዮጵያበምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ነው01:19This browser does not support the video element.ፖለቲካኢትዮጵያሰለሞን ሙጬ25 ግንቦት 2018ማክሰኞ፣ ግንቦት 25 2018በአዲስ አበባ ከትናንት ንጋት 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ እኩለ ሌሊት ድረስ ድምፅ ሲሰጥባቸው ከነበሩ የምርጫ ጣቢያዎች መካከል አምስቱን ዛሬ ማግሰኞ ተመልክተናል። በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች፣ የድምጽ ቆጠራው አስቀድሞ የተጠናቀቀ ሲሆን አስመራጮች እና ታዛቢዎች ሥራቸውን አጠናቀው ጊዜያዊ ውጤቶችን በግድግዳ ላይ ለጥፈዋል። ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ