በምክር ቤት ዉይይትና የፀረ-ሽብር ህግ መጽደቅ 30 ጥር 2004ረቡዕ፣ ጥር 30 2004የኢትዮጵያ ምክር ቤት ዛሬ ሁለት ተጨማሪ የጸረ ሽብር ህግ አጸደቀ፤ የጠቅላይ ሚኒስትሩንም የስድስት ወር የሥራ ዘገባ አደመጠ። ወኪላችን በላከልን ዘገባ እንዳመለከተዉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካቀረቡት የሥራ ዘገባ ይዘት ይልቅ፤ በአዲሱ የከተማ ቦታ የሊዝ አዋጅ፤ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ በጸረ ሽብር ህጉና እየፈጠረ ባለዉ ተፅዕኖ፤ የመሬት ወረራና የጋምቤላን ሰፈራ በሚመለከት ለቀረቡ በርከት ያሉ ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል። ታደሰ እንግዳዉ ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ