1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በምግብ እጥረት ለተጎዱ ሕፃናት ርዳታ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 6 2001

የተመ የሕፃናት መርጃ ድርጅት UNICEF በኢትዮጵያ በከፍተኛ የተመጣጠነ የምግብ እጥረት ለተጎዱ ሕፃናት እርዳታ በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።

ምስል AP

በቀረበዉ ጥሪ መሠረት በርካታ ለጋሽ መንግሥታት አስቸኳይ ርዳታ አድርገዋል። UNICEF እንደሚለዉ ወደ62 ሺ የሚደርሱ ሕፃናት በተመጣጠነ ምግብ እጥረት ተጎድተዋል። ፈረንሳይ 500,000 ዩሮ መስጠቷ ሲነገር፤ የስፓኝ መንግስት ደግሞ የ 7 ሚሊዮን ዶላር ርዳታ እንደምትለግስ ተዘግቧል።

ጌታቸዉ ተድላ/ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW