1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሞቃዲሾ የቀጠለው ውጊያ

ሰኞ፣ ነሐሴ 2 2003

የሶማሊያው እሥላማዊ የዓመጽ ቡድን አሸባብ በሞቃዲሾ ይገኝ የነበረ ሃይሉን ቅዳሜ እለት ከስፍራው ማስወጣቱ ተገልጿል። ይሁንና በትናንትናው እለት በሞቃዲሾ በአሸባብ እና በመንግስት ወታደሮች መካከል ተኩስ ተከፍቶ እንደነበር ተሰምቷል።

ሼክ አሊ ሞሀመድ ራጌ- የአሸባብ ቡድን ቃል አቀባይምስል AP

የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብዲዌሊ-ሞሐመድ-አሊም ከተማይቱ ሙሉ በሙሉ በአፍሪቃ ሕብረት ሰላም አስከባሪ ሃይል በሚደገፈው የሶማሊያ ጦር ቁጥጥር ስር መዋሏን ጠቅሰው አሸባብን ከምድረ ሶማሊያ ለማስወጣት ትግሉ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል።ይህም ታጣቂዉ ቡድንም ስጋቱነቱ አሁንም እንዳልቀነሰ ያመለክታል እየተባለ ነዉ።

ልደት አበበ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW