1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሥነ-ሕንፃ ንድፍ ያሸነፉት ኢትዮጵያን ሥራ በፓሪስ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 6 2007

የአፍሪቃ የገበያ ቦታዎችን ወደዘመናዊ የገበያ ማዕከልነት ለማሻገር እንዲቻል በወጣ ዓለም አቀፍ የስነሕንፃ ንድፍ ዉድድር ሁለት ኢትዮጵዉያን የዘርፉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንድፍ ማሸነፉ ከወደፓሪስ ተሰምቷል። የንድፍ ዉድድሩን ያወጣዉ መቀመጫዉን በፓሪስ ፈረንሳይ

Mall of Berlin am Leipziger Platz (Bildergalerie)
ምስል picture-alliance/dpa/B. von Jutrczenka

ያደረገዉ እና ኢትዮጵያን ጨምሮ በ15 የአፍሪቃ ሃገራት እንዲሁም በአሜሪካ፤ በአዉሮጳና ጃፓን በስነሕንፃ ወይም አርኪቴክቸር መሠረትን አድርጎ የሚንቀሳቀሰዉ አፍሪካርሼ የተባለዉ መንግስታዊ ያልሆነ ተቋም ነዉ። ተቋሙ ባወጣዉ ዓለም ዓቀፍ የንድፍ ዉድድር ከአንድ ሺህ በላይ የስነሕንፃ ንድፍ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል። ከእነዚህ መካከል ተወዳድሮ ያሸነፈዉ የሁለቱ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሥራዎች ሰሞኑን በፓሪስ ከፍተኛዉ የንድፍ ትምህርት ቤት ዉስጥ የገበያ ስፍራዎች በአፍሪቃ በሚል ርዕስ በተዘጋጀ አዉደ ጥናት እና አዉደርዕይ ላይ ቀርቦ እየታየ ነዉ።የፓሪስ ዘጋቢያችን ሃይማኖት ጥሩነህ ዝርዝሩን ልካልናለች ።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW