1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጥያቄ

ሰኞ፣ ኅዳር 12 2009

በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በራሳቸውም ሆነ በሀገራቸው ላይ አሉ ያሉዋቸውን ችግሮች መንግስት መፍትሄ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ፡፡

Äthiopischer Premier Hailemariam Desalegen und Verteidigungsminister Siraj Fegessa zu Besuch im wichtigen Markt Saudi-Arabien
ምስል DW/S. Shibru

MMT (Beri Riyadh)Ethiopians in Saudi Arabia met with Defense Minister Siraj F - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ የኢትዮጵያዊያን ማኅበር ተወካዮች የኃይማኖት አባቶች እና የሀገር ሽማግሌዎች ከሀገር መከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሳ ጋር በተለያዩ ወቅታዊ እና ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡  በሳዑዲ አረቢያ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ በሪያድ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ቅጥር ሊካሄድ ተይዞ የነበረው መርኃ ግብር ላይ ለመገኘት ፋታ በማጣታቸው ውይይቱን መከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ መምራታቸዉን ፤ የሪያዱ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

 

ስለሺ ሽብሩ

እሸቴ በቀለ

አዜብ ታደሰ


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW