1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በስደተኞች ጉዳይ ያልተግባባዉ የጀርመን ጣምራ መንግሥት

ዓርብ፣ ኅዳር 3 2008

ወደ ጀርመን የሚገቡትን እና በሀገር ዉስጥ የሚገኙትን ስደተኞች ለማስተናገድ የወጣው እቅድ ላይ በርሊን በሚገኙት የጀርመን ጣምራ መንግሥት አባል ፓርቲዎች መካከል ያለመግባባት ቀስቅሶአል።

Berlin Bundeskanzleramt Seehofer Gabriel Merkel Spitzentreffen zu Flüchtlingen ARCHIV
ምስል picture-alliance/dpa/W. Kumm

[No title]

This browser does not support the audio element.


ወደ መሃል አዉሮጳ የሚተመዉን ስደተኛ ለመግታት በምዕራብ በኩል ስሎቬንያ ድንበርዋን ዘግታለች። ስዊድንም ትናንት የድንበር ቁጥጥር ጀምራለች። ከባልካን ሃገራት ተነስተዉ ጀርመንን አቋርጠዉ ወደ ስዊድን ይገባሉ የተባሉ አንዳንድ ስደተኞች ሰሜን ጀርመን እንዳይቀሩም አስግቷል። እነዚህ ስደተኞች በቁጥር 200 ሺህ እንደሚሆኑ ነዉ የተገመተዉ። የጀርመን የጣምራ መንግሥት በስደተኞች ጉዳይ የተፈጠረውን አለመግባባት በተመለከተ የበርሊኑ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ይልማ ኃይለሚካኤል


አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW