1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶማልያ በመባባስ ላይ ያለዉ የቦንብ ጥቃት

ሰኞ፣ ግንቦት 27 1999

በሶማልያ፣ መቅዲሾ ዉስጥ፣ በአጥፍቶ ጠፊ፣ እንዲሁም በተጠመደ ቦንብ ፍንዳታ የሚጠፋዉ የሰዉ ህይወት እየተበራከተ መምጣቱ ተገለጸ

በመቅዲሾ የፍንዳታ ጉዳተኞች
በመቅዲሾ የፍንዳታ ጉዳተኞችምስል AP

የአገሪቷ ጠቅላይ ሚኒስትር አሊ መሃመድ ጊዲ፣ ትናንት፣ ለሶስተኛ ግዜ ከተጠነሰሰባቸዉ ጥቃት አምልጠዋል። ነገር ግን ሰባት ያህል የሚኒስትሩ ጠባቂዎቻቸዉ ተገድለዋል፣ በርካቶችም ቆስለዋል። በተያያዘ ዜና በትናንትናዉ እለት በመቅዲሾ ዉስጥ መንገድ ዳር የተጠመደ ቦንብ ያስከተለዉ ፍንዳታ፣ በኢትዮጽያ የጦር ሰራዊት ተሽከርካሪ ላይ ጉዳት አድርሶአል። ስለ ሶማልያ ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ ጋዜጠኛ አዊስ ኦስማን ዩሱፍን፣ አዜብ ታደሰ በስልክ አነጋግረዋለች።


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW