1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶማልያ የሚታየው የስልጣን ሽኩቻ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 14 2000

በሶማልያ የሽግግር መንግስት ፕሬዚደንት አብዱላሂ ዩሱፍ እና በጠቅላይ ሚንስትር አሊ መሀመድ ጌዲ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ አሁንም አላበቃም። ይኸው ባለፉት ቀናት እያየለ የመጣው የሁለቱ ባለስልጣናት ልዩነት ገና ያልተጠናከረው እና ያማጽያን ጥቃት የበዛበት የሀገሪቱ መንግስት ሥራውን በሚገባ እንዳያከናውን እያሰናከለው ተገኝቶዋል።

አሊ መሀመድ ጌዲ
አሊ መሀመድ ጌዲምስል AP
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW