በሶማልያ የሚታየው የስልጣን ሽኩቻ14 ጥቅምት 2000ሐሙስ፣ ጥቅምት 14 2000በሶማልያ የሽግግር መንግስት ፕሬዚደንት አብዱላሂ ዩሱፍ እና በጠቅላይ ሚንስትር አሊ መሀመድ ጌዲ መካከል የተፈጠረው ውዝግብ አሁንም አላበቃም። ይኸው ባለፉት ቀናት እያየለ የመጣው የሁለቱ ባለስልጣናት ልዩነት ገና ያልተጠናከረው እና ያማጽያን ጥቃት የበዛበት የሀገሪቱ መንግስት ሥራውን በሚገባ እንዳያከናውን እያሰናከለው ተገኝቶዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግአሊ መሀመድ ጌዲምስል APማስታወቂያ