1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሶማልያ የቀጠለው ውጊያ

ሐሙስ፣ ግንቦት 3 1998

የሞቃዲሾ ውጊያ መባባስ --

የጦር አበጋዞች
የጦር አበጋዞችምስል AP
በሶማልያ መዲና ሞቃዲሾ በጦር አበጋዞች ኅብረት እና በሙሥሊም ሚሊሺያዎች መካከል ካለፈው እሁድ ጀምሮ የሚካሄደው ከባድ ውጊያ እስካሁን ቢያንስ የዘጠና ሰዎችን ሕይወት ማጥፋቱን የከተማይቱ ሐኪም ቤቶች አስታወቁ። ተፋላሚዎቹ ወገኖች፡ የብዙ ሰው ከተማይቱን እየለቀቀ እንዲሸሽ ያስገደደውን ውጊያቸውን እንዲያቆሙ፡ የተ መ ድ የሶማልያ ልዩ ልዑክ ፍራንስዋ ሎንሰኒ ፋል ጥሪ ቢያቀርቡም፡ ተማፅኖአቸው ሰሚ ጆሮ አለማግኘቱ ነው የተሰማው።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW