1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በሽብር የተከሰሱ የፍርድ ቤት ዉሎ

ሐሙስ፣ ሰኔ 16 2008

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ግንቦት ሰባት የተባለዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ናቸዉ በሚል ተጠርጥረዉ በሽግብር ተግባር የተከሰሱ ሰባት ሰዎችን የክስ መቃወሚያ ዉድቅ አደረገ። እንዲከላከሉም ብይን ሰጠ።

Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

[No title]

This browser does not support the audio element.

በኦሮሞ ነፃ አዉጭ ግንባር ማለትም ኦነግ አባልነት የሽብር ተልዕኮ በመፈጸም የተጠረጠሩ ሌሎች 33 ተከሳሾችም በአቃቤ ሕግ መቃወሚያ ያላቸዉን ምላሽ ሰምቶ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከአዲስ አበባ አጭር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW