በሽብር የተከሰሱ የፍርድ ቤት ዉሎ16 ሰኔ 2008ሐሙስ፣ ሰኔ 16 2008የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎት ግንቦት ሰባት የተባለዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ አባላት ናቸዉ በሚል ተጠርጥረዉ በሽግብር ተግባር የተከሰሱ ሰባት ሰዎችን የክስ መቃወሚያ ዉድቅ አደረገ። እንዲከላከሉም ብይን ሰጠ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. በኦሮሞ ነፃ አዉጭ ግንባር ማለትም ኦነግ አባልነት የሽብር ተልዕኮ በመፈጸም የተጠረጠሩ ሌሎች 33 ተከሳሾችም በአቃቤ ሕግ መቃወሚያ ያላቸዉን ምላሽ ሰምቶ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ከአዲስ አበባ አጭር ዘገባ ልኮልናል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አዜብ ታደሰ