1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አንድ ዓመት ያስቆጠረዉ በበርሊን የገና ገበያ ጥቃት መታሰቢያ

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 10 2010

ጀርመን በበርሊን ከተማ የገና ገበያ ላይ የተፈጸመውን ጥቃት አንደኛ አመት ስታስብ ፖለቲከኞቿ ጥቃቱ ለሚያስከትለው ተፅዕኖ ፈፅሞ አልተዘጋጀንም ነበር እያሉ ነው። የጀርመን የፍትኅ ሚኒሥትር ሐይኮ ማስ እንዳሉት መንግሥታቸው ለጥቃቱ ተጎጅዎች በቂ ዝግጅት አላደረገም።

Berlin Gedenken Breitscheidplatz Angela Merkel
ምስል Getty Images/S. Gallup

የበርሊኑ ጥቃት አንደኛ ዓመት መታሰቢያ

This browser does not support the audio element.

 ጋዜጦች እንደዘገቡት የጥቃቱ ሰለባዎችም በጀርመን መንግሥት ችላ ተብለናል ሲሉ ያማርራሉ። በዛሬው የአውሮጳ እና ጀርመን መሰናዶ የበርሊኑ ይልማ ኃይለሚካኤል 12 ሰዎች የተገደሉበትን ጥቃት የሚዘክር መሰናዶ አዘጋጅቷል። 
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW