አንድ ዓመት ያስቆጠረዉ በበርሊን የገና ገበያ ጥቃት መታሰቢያ
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 10 2010ማስታወቂያ
ጋዜጦች እንደዘገቡት የጥቃቱ ሰለባዎችም በጀርመን መንግሥት ችላ ተብለናል ሲሉ ያማርራሉ። በዛሬው የአውሮጳ እና ጀርመን መሰናዶ የበርሊኑ ይልማ ኃይለሚካኤል 12 ሰዎች የተገደሉበትን ጥቃት የሚዘክር መሰናዶ አዘጋጅቷል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
ጋዜጦች እንደዘገቡት የጥቃቱ ሰለባዎችም በጀርመን መንግሥት ችላ ተብለናል ሲሉ ያማርራሉ። በዛሬው የአውሮጳ እና ጀርመን መሰናዶ የበርሊኑ ይልማ ኃይለሚካኤል 12 ሰዎች የተገደሉበትን ጥቃት የሚዘክር መሰናዶ አዘጋጅቷል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ