በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ያጋጠመው የወረቀት ቃጠሎ 15 መጋቢት 2006ሰኞ፣ መጋቢት 15 2006በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ፣ ባለፈው ቅዳሜ ከቀትር በኋላ በደረሰው የአሳት ቃጠሎ፣ በዋናው ህንጻና ማሺኖች ላይ የደረሰ ጉዳት ባለመኖሩ፤ የማተሚያ ቤቱ መደበኛ ሥራ አለመተጓጎሉን ማተሚያ ድርጅቱ ገለጠ። በቃጠሎው የወደሙት በጓሮ በኩል የነበሩ ትርፈማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል www.kba-print.deማስታወቂያ -ምርት የሆኑ ቁርጥራጭ ወረቀቶችና ለዕለታዊ ስራ የተዘጋጁ የተወሰኑ ወረቀቶች መሆናቸውንም ፤ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ኃላፊዎች ያነጋገረው ዘጋቢአችን የሐንስ ገ/እግዚአብሄር ገጾልናል ። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሐመድ