1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በቦስተኑ የቦንብ ጥቃትና ኢትዮ አሜሪካዊ ወጣት

ሐሙስ፣ ግንቦት 8 2005

በተለይ የሳርናየብ ርችቶች የተቀመጡበትን ቦርሳና ሌሎች ቁሳቁሶች ከሚኖርበት የአዳሪ ተማሪ መኝታ ክፍል በማሸሽና ለፌደራል የህግ አስፈጻሚ አካላት በመዋሸት መከሰሳቸው ሲነገር ቆይቷል።

BOSTON, MA - APRIL 22: People gather during a moment of silence honoring the Boston Marathon bombing victims in Copley Square, near the bombing sites, on April 22, 2013 in Boston, Massachusetts. Massachusetts Gov. Deval Patrick asked residents to observe a moment of silence at the time of the first explosion at 2:50 p.m. this afternoon, the same day suspect Dzhokhar Tsarnae was charged with using a weapon of mass destruction. (Photo by Mario Tama/Getty Images)
ምስል Getty Images

በቦስተን ማራቶን፤ የቦንብ ጥቃት ከተፈጸመ በኋላ፣ የአደጋ ጣዪው የዞኻር ዛርናዬብ ጓደኞች እንደሆኑ የተነገረላቸው 3 የኮሌጅ ተማሪዎች ግለሰቡን ተባብረዋል በሚል ክስ እንደተመሠረተባቸው የሚታወስ ነው። ግለሰቦቹ፤ በተለይ የሳርናየብ ርችቶች የተቀመጡበትን ቦርሳና ሌሎች ቁሳቁሶች ከሚኖርበት የአዳሪ ተማሪ መኝታ ክፍል በማሸሽና ለፌደራል የህግ አስፈጻሚ አካላት በመዋሸት መከሰሳቸው ሲነገር ቆይቷል። ከአነዚህ መካከል አንዱ ኢትዮአሜሪካዊው ወጣት ሮቤል ፊሊፖስ ሲሆን፤ ጠበቃው አቶ ደረጃ ደምሴ ሮቤል ከቦንቡ አደጋ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት እንደሌለው ገልጸዋል።

አበበ ፈለቀ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW