በቦይንግ ላይ ክስ መመስረቱ
ረቡዕ፣ የካቲት 24 2002ማስታወቂያ
በነዚሁ ቤተሰቦችም ክሱን የመሰረተው በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የአቭየሽን ጉዳዮችን በማስፈፀም ከፍተኛ ዕውቅና ያለው ሬቤክ የተሰኘው የህግ አገልግሎት ድርጅት ነው ። የድርጅቱ ቃል አቀባይ ለዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል በሰጡት ቃል ምልልስ ክስ የመሰረቱት ሁለት ኢትዮጵያውያንና አንድ ሊባኖሳዊ መሆናቸውን ተናግረዋል ። ያነጋገራቸው የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል ።
አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ