1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በቦይንግ ላይ ክስ መመስረቱ

ረቡዕ፣ የካቲት 24 2002

ባለፈው ጥር 17 ,2002 ዓ.ም ከሊባኖስ ወደ አዲስ አበባ ለመብረር በተነሳ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በወደቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን አደጋ የሞቱ ተሳፋሪዎች ቤተሰቦች በቦይንግ ላይ ክስ መመሰረታቸው ተገልጿል ።

ምስል AP

በነዚሁ ቤተሰቦችም ክሱን የመሰረተው በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የአቭየሽን ጉዳዮችን በማስፈፀም ከፍተኛ ዕውቅና ያለው ሬቤክ የተሰኘው የህግ አገልግሎት ድርጅት ነው ። የድርጅቱ ቃል አቀባይ ለዶይቼቬለ የአማርኛው ክፍል በሰጡት ቃል ምልልስ ክስ የመሰረቱት ሁለት ኢትዮጵያውያንና አንድ ሊባኖሳዊ መሆናቸውን ተናግረዋል ። ያነጋገራቸው የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል ።

አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW