ፖለቲካአፍሪቃበትግራዩ ጦርነት የተገደሉ የኃይማኖት አባቶች21 ግንቦት 2013ቅዳሜ፣ ግንቦት 21 2013በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326 የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው እንዳለው በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Maria Gerth-Niculescu/DWማስታወቂያበትግራይ ጦርነት የተገደሉ ኃይማኖት አባቶች This browser does not support the audio element.በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326 የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው እንዳለው በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል። ዝርፍያ የተፈጸመባቸው እንዳሉም አመልክቷል። ሚሊዮን ኃይለስላሴ ታምራት ዲንሳ እሸቴ በቀለ