1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በትግራዩ ጦርነት የተገደሉ የኃይማኖት አባቶች

ቅዳሜ፣ ግንቦት 21 2013

በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326  የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ።  ጉባኤው እንዳለው  በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል።

BG Tigray | Negash
ምስል፦ Maria Gerth-Niculescu/DW

በትግራይ ጦርነት የተገደሉ ኃይማኖት አባቶች

This browser does not support the audio element.

በትግራይ እየተካሄደ ባለው ጦርነት ከ326  የሃይማኖት አባቶች መገደላቸው የትግራይ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ።  ጉባኤው እንዳለው  በትግራይ ሲካሄድ በነበረው ውግያ 12 ቤተእምነቶችም በከባድ መሳርያ ተመትተው ወድመዋል አልያም ጉዳት ደርሶባቸዋል። ዝርፍያ የተፈጸመባቸው እንዳሉም አመልክቷል።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ታምራት ዲንሳ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW