1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በትግራይ ዞኖች የአንበጣ መንጋ ጉዳት ማድረሱ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 12 2013

ከነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ በስፋት መታየት የጀመረው የበርሃ አንበጣ መንጋ በትግራይ ካሉ ሰባት ዞኖች እስካሁን በአራቱ ብርቱ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል። በየቀኑ እየተስፋፋ እና የግብርና ምርት እያወደመ የሚገኘውን የአንበጣ መንጋ ጉዳቱን  ለመቀነስ ከሚደረግ ርብርብ በተጨማሪ የደረሰ ሰብል በዘመቻ መሰብሰብ መጀመሩ ተገልጿል። 

Äthiopien | Heuschreckenplage an der Grenze zu Tigray und Amhara
ምስል Million H. Silase/DW

በትግራይ ክልል የአንበጣ መንጋ ያደረሰው ጥፋት

This browser does not support the audio element.

ከነሐሴ ወር አጋማሽ ጀምሮ በስፋት መታየት የጀመረው የበርሃ አንበጣ መንጋ በትግራይ ካሉ ሰባት ዞኖች እስካሁን በአራቱ ብርቱ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል። በየቀኑ እየተስፋፋ እና የግብርና ምርት እያወደመ የሚገኘውን የአንበጣ መንጋ ጉዳቱን  ለመቀነስ በባህላዊና ዘመናዊ መንገድ ከሚደረግ ርብርብ በተጨማሪ የደረሰ ሰብል በዘመቻ መሰብሰብ መጀመሩ ተገልጿል። 

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ታምራት ዲንሳ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW