1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በትግራይ የባቡር መስመር ዝርጋታ መሰረዙ ያስነሳዉ ቁጣ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 26 2009

የመቐለ ሽረህ ሃሞራ የባቡር መስመር ተቋርጦአል መባሉ በነዋሪዉ ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን መቀስቀሱ ተሰማ። አረና ትግራይ በበኩሉ የፊደራል መንግሥት ትግራይን በፖለቲካም በኤኮኖሚም እያገለላት ነዉ ብሎአል።

Äthiopien 40. Jahrestag TPLF
ምስል DW/T. Weldeyes

Ber. A.A (Protest gegen Hailemariams Aussage in Tigray) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 አድዋ ላይ ይገነባል የተባለዉን የፓን አፍሪቃ ዩንቨርስቲ የመሠረት ድንጋይ ያኖሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰሞኑን ከነዋሪዉ ጋር ባደጉት ዉይይት የባቡር ሥራ ግንባታዉ በኛ እድሜ የሚፈፀም አይደለም በማለታቸዉ ከሕዝብ ከፍተኛ ትችት እየተሰነዘረባቸዉ መሆኑም ተመልክቶአል። አረና ትግራይ በበኩሉ የፊደራል መንግሥት ትግራይን በፖለቲካም በኤኮኖሚም እያገለላት ነዉ ብሎአል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አገደን እንጂ ትግራይ በሰላማዊ ሰልፍ ትናጥ ነበርም ሲል መግለፁን ወኪላችን የላከልን ዘገባ ያመለክታል። 


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ 
ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW