1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀጥታ የቴሌቪዥን ክርክር 

ሰኞ፣ ነሐሴ 18 2012

አምስት የምርጫው ተወዳዳሪ ፓርቲዎች የተሳተፉበት ይኽው ቀጥታ የመጀመርያ የቴሌቪዥን ክርክር በትግራይ ዴሞክራሲ፣ የራስ ዕድል በራስ የመወሰን መብት እንዲሁም በትግራይ እጣ ላይ የተለያዩ ሐሳቦች የቀረቡበትና የተከራከሩበት ነው፡፡ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።

Äthiopien | Logo der Tigray Wahlkommission
ምስል DW/M. Hailesilasie

በትግራይ የፖለቲካ ፓርቲዎች ቀጥታ የቴሌቪዥን ክርክር 

This browser does not support the audio element.

የፊታችን ጳጉሜ 4 ቀን ሊካሄድ መርሐ ግብር በወጣለት የትግራይ ምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች በቀጥታ የተላለፈ የቴሌቪዥን ክርክር ትላንት አካሄዱ፡፡ አምስት የምርጫው ተወዳዳሪ ፓርቲዎች የተሳተፉበት ይኽው የመጀመርያ በቀጥታ የተላለፈ የቴሌቪዥን ክርክር በትግራይ ዴሞክራሲ፣ የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት እንዲሁም በትግራይ እጣ ፈንታ ላይ የተለያዩ ሐሳቦች የቀረቡበትና ክርክርም የተካሄደበት ነው።ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ ዝርዝሩን አዘጋጅቷል።

ኂሩት መለሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW