1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል

ቅዳሜ፣ ጥቅምት 6 2014

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል:: ከሲምፖዚየሙ አስተባባሪዎች መኻከል ኘሮፌሰር አቻምየለህ ደበላ እና መቅደላዊት መሣይ በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንዳስታወቁት ሲምፖዚየሙ በዓባይ ግድብ ዙሪያ የኢትዮጵያን አቋም ለዓለም አቀፉ ማኀበረሰብ ለማሳወቅና ሕጋዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ይረዳል ተብሎ ታምኖበታል::

Äthiopien Grand-Ethiopian-Renaissance-Talsperre
ምስል፦ AFP/Maxar Tech

ኢትዮጵያውያን በህዳሴ ግድብ ላይ የሚያደርጉት ዓለማቀፍ ውይይት

This browser does not support the audio element.

በኅዳሴው ግድብ ጉዳይ የሚመክር ዓለም አቀፍ ሲምፖዚየም ዛሬ ይጀመራል:: ከሲምፖዚየሙ አስተባባሪዎች መኻከል ኘሮፌሰር አቻምየለህ ደበላ እና መቅደላዊት መሣይ በተለይ ለዶይቸ ቨለ እንዳስታወቁት ሲምፖዚየሙ በዓባይ ግድብ ዙሪያ የኢትዮጵያን አቋም ለዓለም አቀፉ ማኀበረሰብ ለማሳወቅና ሕጋዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ይረዳል ተብሎ ታምኖበታል::

 

ታሪኩ ኃይሉ 

ታምራት ዲንሳ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW