1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የነብርጋዴር ጄነራል ጠና ቁርንዴ ጉዳይ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 5 2011

የፌድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በነ ብርጋዴር ጄነራል ጠና ቁርንዴ መዝገብ በሙስና የተጠረጠሩ 26 ሰዎች ፖሊስ ያቀረበውን የተጨማሪ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ መቃወሚያ ሲያዳምጥ ውሏል።

Symbolbild Justiz Gericht Richterhammer
ምስል picture alliance/imageBROKER

የተጨማሪ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ መቃወሚያ ሲያዳምጥ ውሏል

This browser does not support the audio element.

የፌድራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት 10ኛ ወንጀል ችሎት በነ ብርጋዴር ጄነራል ጠና ቁርንዴ መዝገብ በሙስና የተጠረጠሩ 26 ሰዎች ፖሊስ ያቀረበውን የተጨማሪ 14 ቀናት የምርመራ ጊዜ መቃወሚያ ሲያዳምጥ ውሏል። በክስ መዝገቡ ከ9ኛ እስከ 26ኛ የተዘረዘሩ ተጠርጣሪዎች በግላቸው እና በራሳቸው የፖሊስ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ኢ-ምክንያታዊ እና ሕግን የሚፃረር በማለት በዋስትና እንዲለቀቁ ጠይቀዋል። ችሎቱን የተከታተለው ዝርዝር ዘገባ አድርሶናል።  

 

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ 

እሸቴ በቀለ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW