1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኒሻንጉል ፀጥታና የጦር መሳሪያ

ዓርብ፣ ግንቦት 16 2011

ምክር ቤቱ አዲስ በጣለዉ እገዳ መሠረት የመስተዳደሩ ሚሊሺያ፤ልዩና መደበኛ ፖሊስ አባላት የተለየ ፍቃድ ካልተሰጣቸዉ በስተቀር ተደራጅተዉም ሆነ በተናጥል ታጥቀዉ ወደ አዋሳኝ ድንበሮች የመጓዝ አይችሉም።

Äthiopien Amharas aus Benishangul vertrieben
ምስል DW/Yohannes Gebreegziabher

የበኒ ሻንጉል ፀጥታና ጦር መሳሪያ

This browser does not support the audio element.

                 
የበኒ-ሻንጉል ጉሙዝ መስተዳድርን ከአማራ መስተዳድር ጋር በሚያዋስኑ አካባቢዎች የታጠቁ ኃይላት እንዳይነቀሳቀሱ የበኒ-ሻንጉል የፀጥታ ምክር ቤት አገደ።ምክር ቤቱ አዲስ በጣለዉ እገዳ መሠረት የመስተዳደሩ ሚሊሺያ፤ልዩና መደበኛ ፖሊስ አባላት የተለየ ፍቃድ ካልተሰጣቸዉ በስተቀር ተደራጅተዉም ሆነ በተናጥል ታጥቀዉ ወደ አዋሳኝ ድንበሮች የመጓዝ አይችሉም።እገዳዉ የተጣለዉ ባለፈዉ ሚያዚያ ወር በአዋሳኝ ድንበሮች የተቀሰቀሰዉ ደም አፋሳሽ ግጭት እንዳይደገም ለመከላከል ነዉ።በበኒ ሻንጉል መተከልና በአማራ ጃዊ አካባቢ በቀሰቀሰዉ ደም አፋሳሽ ግጭት በርካታ ሰዎች በግፍ ተገድለዋል፣ ከአራት ሺሕ በላይ ተፈናቅለዋል።

ነጋሳ ደሳለኝ 

ነጋሽ መሐመድ

ተስፋአለም ወልደየስ

 

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW