1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በናይጀሪያ የቀጠለው ውዝግብ

ቅዳሜ፣ ጥር 22 2002

በአፍሪቃ በህዝብ ብዛት ቀዳሚውን ቦታ የያዘችው ናይጀሪያ በአሳሳቢ ሁኔታ ላይ ትገኛለች።

የናይጀርያዉ ምክትል ፕሪዝደንት ጆናታን ጉድላክምስል AP
የሀገሪቱ ፕሬዚደንት ኡማሩ ያር አዱዋ ለህክምና ከብዙ ጊዜ ወዲህ በውጭ ሀገር በሚገኙበት ባሁኑ ጊዜ በጆስ ከተማ በክርስትያኖችና በሙስሊሞች መካከል በተፈጥሮ ሀብት ክፍፍል እና በንብረት ባለቤትነት ጥያቄ ግጭት መፈጠሩ የናይጀሪያ መንግስት የሚገኝበትን የቀውስ ሁኔታ እያካረረው ተገኝቷል። በውዝግቡ እንደሚታወሰው ከሶስት መቶ የሚበልጥ ሰው ተገድሎዋል።

አርያም ተክሌ
DPA/DW
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW