1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአማራ ክልል ከ 6ሺህ በላይ ሰዉ በኩፍኝ ወረርሽኝ ተይዞአል።

ረቡዕ፣ ሐምሌ 1 2012

በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የኩፍኝ ወረርሽኝ መቀስቀሱን የክልሉ ባለሥልጣናት ተናገሩ። የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና እና አደጋዎች ምላሽና መልሶ ማቋቋም ባለሞያ እንደገለፀዉ በክልሉ ሕጻናትን ጨምሮ ከ 6ሺህ በላይ ሰዉ በኩፍኝ ወረርሽኝ ተይዞአል። እስከዛሬዋ ቀን ድረስም 46 ሰዎች በበሽታዎ ሕይወታቸዉን አጥተዋል።

Afrika Kongo Masern Impfung
ምስል Getty Images/J. Kannah

ከ 6ሺህ በላይ ሰዉ በኩፍኝ ወረርሽኝ ተጠይዞአል፤ 46 ሰዉ ሞትዋል

This browser does not support the audio element.

በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የኩፍኝ ወረርሽኝ መቀስቀሱን የክልሉ ባለሥልጣናት ተናገሩ። የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና እና አደጋዎች ምላሽና መልሶ ማቋቋም ባለሞያ በተለይ ለዶቼ ቬለ እንደተናገሩት በክልሉ ሕጻናትን ጨምሮ ከ 6ሺህ በላይ ሰዉ በኩፍኝ ወረርሽኝ ተጠይዞአል። እስከዛሬዋ ቀን ድረስም 46 ሰዎች በበሽታዎ ሕይወታቸዉን አጥተዋል። ስለሁኔታዉ ባህርዳር የሚገኘዉን ወኪላችንን አነጋግረነዋል። 

ዓለምነዉ መኮንን 
አዜብ ታደሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW