1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በአማራ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ የዓይን እማኞች አስተያየት

ማክሰኞ፣ መስከረም 8 2016

በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ዛሬም ውጊያዎች እንዳሉነዋሪዎች እየተናገሩ ነው፡፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራጎዳና በተባለች ከተማ ባለፈው እሁድ በተቀሰቀሰ ግጭት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ከአካባቢዉ አመለጥን ያሉ ሰዎች ከዶቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡

የአባይ ወንዝ ድልድይ
በአማራ ክልል የሚገኘዉ የአባይ ወንዝ ድልድይ ምስል፦ Seyoum Getu/DW

የምንጃር ሸንኮራ፤ የፈረስ ቤት፤ የደብረማርቆስ፤ የደንበጫ እና ቡሬ ከተማ የዛሬ ዉሎ

This browser does not support the audio element.

 

በአማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ዛሬም ውጊያዎች እንዳሉነዋሪዎች እየተናገሩ ነው፡፡ በሰሜን ሸዋ ዞን ምንጃር ሸንኮራ ወረዳ አውራጎዳና በተባለች ከተማ ባለፈው እሁድ በተቀሰቀሰ ግጭት ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን ከአካባቢዉ አመለጥን ያሉ ሰዎች ከዶቼ ቬለ ተናግረዋል፡፡ እስከ ቀኑ 6፡30 የነበረውን ሁኔታ አስተያየቶችን አሰባስበናል፡፡የአማራዉ ክልል ቀዉስ ጥላ ያጠላበት የ 2016 ዘመን መለወጫ በአማራ ክልል ስላለሁ ወቅታዊ ሁኔታ ከኦሮሚያም ሆነ ከአማራ ክልል የመንግስት አካላት ተጨማሪ አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡

 

አዜብ ታደሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW