1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአማራ ክልል የወባ ወረርሽኝ መቀስቀሱ ተገለጸ

ቅዳሜ፣ ሰኔ 25 2014

በአማራ ክልል ቆላማ አካባቢዎች የወባ ወረርሽኝ መከሰቱን የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ በኢንስቲትዩቱ የወባ ማስወገድ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ሳንክር በተለይ ለዶይቼ ቬሌ እንደተናገሩት በክልሉ 576 ሺህ 456 ሰዎች በወባ ተይዘው ህክምና አግኝተዋል፡፡

WHO I Malaria I Mosquito I Mücke
ምስል Robin Loznak/ZUMA/picture alliance

በአማራ ክልላዊ መንግስት የወባ ወረርሽኝ መቀስቀሱ ተገልጿል።

This browser does not support the audio element.

በአማራ ክልል የወባ ወረርሽን ተቀስቅሷል፡፡
በአማራ ክልል ቆላማ አካባቢዎች የወባ ወረርሽኝ መከሰቱን የአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ በኢንስቲትዩቱ የወባ ማስወገድ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ዳምጤ ሳንክር በተለይ ለዶይቼ ቬሌ እንደተናገሩት በክልሉ 576 ሺህ 456 ሰዎች በወባ ተይዘው ህክምና አግኝተዋል፡፡ ይህም ከአለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ሲነፃፀር የበሽታው ስርጭት በግማሽ መጨመሩን አስተባባሪው ገልጠዋል፡፡

ዓለምነው መኮንን

ታምራት ዲንሳ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW