1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአስቸኳይ ጊዜ ደንብ ሥር የምትገኘዉ ብራስልስ

ሰኞ፣ ኅዳር 13 2008

በቤልጅየም መዲና ብራስልስ የሽብር ስጋት ማስጠንቀቂያው ዛሬም እንደቀጠለ ነው። እንደ መገናኛ ብዙኃን ዘገባ፣ በሀገሪቱ ከፍተኛዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታዉጆአል።

Belgien höchste Terrorwarnstufe in Brüssel
ምስል Getty Images/AFP/E. Dunand

[No title]

This browser does not support the audio element.

የከርሰ ምድር ባቡሮች አይሰሩም ትምህርት ቤቶች ትላልቅ የሸቀጥ ሱቆች፣ እንዲሁም፣ ዩኒቨርስቲዎች በሮቻቸዉን ዘግተዋል፣ በነዚህ ተቋማት ሥራ የለም ። ሁኔታዉ እንዴት ነዉ? ብራስልስ የሚገኘዉን ወኪላችንን ገበያዉ ንጉሴን አነጋግረን ነበር ።

ገበያዉ ንጉሴ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW