በአስቸኳይ ጊዜ ደንብ ሥር የምትገኘዉ ብራስልስ13 ኅዳር 2008ሰኞ፣ ኅዳር 13 2008በቤልጅየም መዲና ብራስልስ የሽብር ስጋት ማስጠንቀቂያው ዛሬም እንደቀጠለ ነው። እንደ መገናኛ ብዙኃን ዘገባ፣ በሀገሪቱ ከፍተኛዉ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታዉጆአል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Getty Images/AFP/E. Dunandማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የከርሰ ምድር ባቡሮች አይሰሩም ትምህርት ቤቶች ትላልቅ የሸቀጥ ሱቆች፣ እንዲሁም፣ ዩኒቨርስቲዎች በሮቻቸዉን ዘግተዋል፣ በነዚህ ተቋማት ሥራ የለም ። ሁኔታዉ እንዴት ነዉ? ብራስልስ የሚገኘዉን ወኪላችንን ገበያዉ ንጉሴን አነጋግረን ነበር ። ገበያዉ ንጉሴ አዜብ ታደሰ