በአሸባሬነት የተጠረጠሩ ተከሳሾች ጉዳይ27 ነሐሴ 2001ረቡዕ፣ ነሐሴ 27 2001የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ከግንቦት ሰባት ድርጅት ጋር በመተባበርና በመደራጀት የተቀናጀ የሽብር ድርጊት ለመፈፀም በማሴር የተጠረጠሩት ተከሳሾች ፣ ክሳችንን ይከላከሉልናል ያሉትን የመከላከያ ምስክሮች ቃል ዛሬ አዳምጧል ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያይኽው ችሎት ባለፈው ዓመት በቤንሻንጉል ጉሙዝና በኦሮምያ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳው ግጭት የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፅመዋል ባላቸው ተከሳሾች ላይም ዛሬ ብይን አሳልፏል ። ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል ። ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ