1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአሸባሬነት የተጠረጠሩ ተከሳሾች ጉዳይ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 27 2001

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ከግንቦት ሰባት ድርጅት ጋር በመተባበርና በመደራጀት የተቀናጀ የሽብር ድርጊት ለመፈፀም በማሴር የተጠረጠሩት ተከሳሾች ፣ ክሳችንን ይከላከሉልናል ያሉትን የመከላከያ ምስክሮች ቃል ዛሬ አዳምጧል ።

ይኽው ችሎት ባለፈው ዓመት በቤንሻንጉል ጉሙዝና በኦሮምያ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳው ግጭት የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈፅመዋል ባላቸው ተከሳሾች ላይም ዛሬ ብይን አሳልፏል ። ታደሰ ዕንግዳው ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል ።

ታደሰ ዕንግዳው ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW