1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአሽባሪነት የተከሰሱት ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች

ማክሰኞ፣ ጥር 15 2004

የአሸባሪነት ክስ የተመሠረተባቸዉ የኢትዮጵያ መንግሥት ተቃዋሚ ፓርቲ ባለሥልጣናትና ጋዜጠኞች ዛሬም በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀረቡ።

Die Gambia Street und Churchill Avenue führen schnurgerade auf das Rathaus der äthiopischen Hauptstadt Addis Abeba. Aufnahme vom Januar 2007. Foto: Peter Smolka +++(c) dpa - Report+++
ምስል picture alliance/dpa

ዛሬ አዲስ አበባ ያስቻለዉ ፍርድ ቤት ዳኛ በአንድነት ለፍትሕና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ ባለሥልጣን አቶ አንዱአለም አራጌ፥ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋን ጨምሮ በሃያ-አራት ተጠርጣሪዎች ላይ የተመሠረተዉን ክስ በንባብ አሰምተዋል።ችሎቱ ክሱን ካሰማ በሕዋላ ለየካቲት ሃያ-ሰባት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።ሥለ ችሎቱ ሒደት ነጋሸ መሐመድ ከጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስን በስልክ አነጋግሯል ።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሸ መሐመድ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW