1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በአውሮፓ አፍሪካውያን ስደተኞች እየደረሰባቸው ያለ እንግልት

ዓርብ፣ ሐምሌ 15 2014

በአውሮፓ አፍሪካውያን ስደተኞች እየደረሰባቸው ያለ እንግልት

Frankreich 20. Maler- und Abziehaktion des Eiffelturms in Paris
ምስል፦ Benoit Tessier/REUTERS

በአውሮፓ አፍሪካውያን ስደተኞች የሚደርስባቸው እንግልት

This browser does not support the audio element.

በህገወጥ መንገድ ወደፈረንሳይ ለመሻገር የሚሞክሩ አፍሪካውያን ስደተች የሞትና አካል የመጉደል አደጋ እየደረሰባቸው ነው ተባለ።

ፈረንሳይ ህገወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት ከጣልያን የሚያዋስናትን ድንበር መዝግቷን ተከትሎ ወደፈረንሳይ በአደገኛ ሁኔታ ለመሻገር የሚሞክሩ ፍሪካውያን ስደተኘች በድ,eበር ጠባቂ ፖሊሶች ከፍተኛ የሰባአዊ መብት ረገጣ እንደሚደርስባቸውም ተነግሯል።

ሐይማኖት ጥሩነህ

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ነጋሽ መሀመድ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW