በአዲስ አበባ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ3 ሰኔ 2005ሰኞ፣ ሰኔ 3 2005በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን የቅዱስ ሲኖዶስ ለአሥር ቀናት ያካሄደውን ጉባዔ አጠናቀቀ። ጉባዔው በቤተክርስትያኒቱ የሚታየውን ብልሹ አሰራር ማስወገድ ያስችላሉ ባላቸው የመፍትሔ ሀሳቦች ላይ በማትኮር ከመከረ በኋላ አሥራ አንድ ውሳኔዎችን አሳልፎዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ