1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፋር ክልል የምርጫ ሂደት እና የሚቀርበዉ ቅሪታ

ረቡዕ፣ መጋቢት 29 2002

በአፍር ክልል በኩነባይ ምርጫ ጣብያ በግል ለመወዳደር የቀረቡ አንድ የአፋር ክልል ነዋሪ በምርጫዉ በእጩነት ለመሳተፍ

የአፋር ክልልምስል dpa - Fotoreport

በመቅረባቸዉ ብቻ ከስራ መባረራቸዉን የመቀሌዉ ወኪላችን የላከልን ዘገባ ይጠቁማል። ግለሰቡ በጋዜጠኝነት ሞያ ከአስር አመት በላይ በአፋር ክልል በድምጸ ወያኔ ትግራይ፣ በአፋርኛ ቋንቋ ፕሮግራም ሲያገለግሉ እንደነበርም ዘገባዉ ያሳያል። ወኪላችን ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር ጉዳዩን ተከታትሎ ዘገባ ልኮልናል

ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር ፣ አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW