በአፍሪቃ ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶች
ዓርብ፣ ሐምሌ 26 2005ማስታወቂያ
ችግሩን ለመቋቋም ፤ ቤተሰብ ህብረተሰቡ ትምህርት ቤቶች የየአካባቢው የአስተዳደር አካላት እንዲሁም መገናኛ ብዙሃን በጋራ ሃላፊነታቸውን መወጣት እንደሚገባቸው የስብሰባው ተካፋዮች አሳስበዋል ። ስብሰባውን ያዘጋጀው ዋና መስሪያ ቤቱ ታይላንድ የሚገኘው በህፃናት ላይ የሚካሄድ ወሲባዊ ንግድን ለማስቆም የሚንቀሳቀሰው ና በቅርቡ የኮንራድ ሂልተንን የ1.5 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት ያገኘው በምህፃሩ ኢክፓክት የተባለው ድርጅት ነው ። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝር ዘገባ አለው ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ