1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በአፍሪቃ ቀንድ ረሃብና ድርቅን መቋቋሚያ ስልት

ረቡዕ፣ ሰኔ 22 2008

ተሳታፊዎቹ ባለፈው ዓመት የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ችግሩን ለመከላከል ያስችላሉ ሲል ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ተግባራዊ የሚሆኑበትን መንገድ ይቀርፃሉ ።

Äthiopien Addis Abeba - Konferenz zur Bekämpfung des Hungers am Horn von Afrika
ምስል፦ DW/G.T. Haile-Giorgis

[No title]

This browser does not support the audio element.


በአፍሪቃ ቀንድ ረሃብ እና ድርቅን በዘላቂነት መቋቋም የሚያስችል ስልት መቀየስ በሚቻልበት መንገድ ላይ የመከረ ስብሰባ አዲስ አበባ ውስጥ ተካሄደ ። የአፍሪቃ ህብረት ባዘጋጀው በዚሁ ስብሰባ ላይ የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት በምህፃሩ ኢጋድ አባል ሃገራት ተወካዮች እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች ተጠሪዎች ተገኝተዋል። ተሳታፊዎቹ ባለፈው ዓመት የአፍሪቃ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ችግሩን ለመከላከል ያስችላሉ ሲል ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ተግባራዊ የሚሆኑበትን መንገድ ይቀርፃሉ ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW