1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፍሪቃ ወጣት ሥራ አጥነት እና መፍትሄው

ሐሙስ፣ ጥቅምት 23 2010

አፍሪቃን ክፉኛ ከሚፈታተኗት እና ወደፊትም ከሚያሰጓት ችግሮች አንዱ እና ዋነኛው ወጣት ሥራ አጥነት መሆኑ በየአጋጣሚው ይወሳል።

Schüler in einem Dorf in Äthiopien
ምስል picture-alliance/ dpa

አፍሪቃ እና ሥራ ፈላጊ ወጣቶቿ

This browser does not support the audio element.

ይህ ችግር መፍትሄ ካልተገኘለትም የአህጉሪቱን ልዩ ልዩ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኤኮኖሚያዊ ቀውሶች ማባባሱ እንደማይቀር የመስኩ ባለሞያዎች በየጊዜው ያሳስባሉ። ትናንት በተጠናቀቀው እና ለሦስት ቀናት በአፍሪቃ ኅብረት በተካሄደው ጉባኤ ላይ እንደተገለፀው ከአፍሪቃ ወጣቶች 60 በመቶው ሥራ አጥ ናቸው። በአፍሪቃ ወጣቶችን ለሥራ ብቁ በሚያደርግ ትምህርት እና ክህሎት ላይ ያተኮረውን ይህን ጉባኤ በተመለከተ የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW