1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በአፍጋኒስታን ፕሪዘዳንታዊ ምርጫ መጠናቀቅ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 14 2001

በአፍጋኒስታን ዛሪ የየተካሄደዉ ፕሪዘደንታዊ እና የክፍለ ሃገራት እንደራሴዎች ምርጫ መጠናቀቁ ተገልጾአል።

ድምጻቸውን ለመስጠት የተሰለፉት አፍጋናውያን መራጮችምስል DW

ይህንኑ ምርጫን በተመለከተ በአገሪቱ ሶስት መቶ ሺ ያህል ጸጥታ አስከባሪዎች መሰማራታቸዉ ተገልጾአል። የምርጫዉ ሂደት የሸማቂዎች ዛቻ እና ጥቃት አልተለየዉም ተብሎአል። የራድዮ ጣብያችን በሚገኝበት በቦን ከተማ በእንግድነት ብቅ ያለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋብያችን ጌታቸዉ ተድላ ዛሪ ስለተካሄደዉ የአፍጋኒስታን ምርጫ ዘገባ ይዞአል።

ጌታቸው ተድላ/ አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW