በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ሲኖዶስ ውስጥ የተፈጠረው ልዩነት6 ሐምሌ 2001ሰኞ፣ ሐምሌ 6 2001በኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን አባቶች መካከል የተፈጠረው ልዩነት አሁንም ቁርጥ ያለ መፍትሄ አላገኘም።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያችግሩ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ተባብሶ የኢትዮጵያ ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስትያን ከፍተኛ አመራር ጠቅላይ ሲኖዶስ ብጹዕ አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ ከመንበራቸው እንዲታገዱ ውሳኔ አሳልፎዋል። ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ