1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የተደረገ ዉይይት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 11 2013

በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ችግሮችና ውጫዊ ተፅዕኖዎች ሀገሪቱን ለከፍተኛ ቀውስና አለመረጋጋት እየዳረጓት መሆኑን ዓለም አቀፍ ምሁራን ተናገሩ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ ውይይት ኢትዮጵያዊነት በተሰኘ ድርጅት አማካይነት ትናንት ተካሄዷል።

Karte Sodo Ethiopia ENG

«ዉጫዊ ተፅኖ ኢትዮጵያን ለቀዉስ እየዳረጋት ነዉ» ምሁራን

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ችግሮችና ውጫዊ ተፅዕኖዎች ሀገሪቱን ለከፍተኛ ቀውስና አለመረጋጋት እየዳረጓት መሆኑን ዓለም አቀፍ ምሁራን ተናገሩ። በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ዓለም አቀፍ የቪዲዮ ውይይት ኢትዮጵያዊነት በተሰኘ ድርጅት አማካይነት ትናንት ተካሄዷል። የውይይት አዘጋጅ ኮሚቴው አባል ልጅ ነቢያት አክሊሉ ለዶይቸ ቬለ እንደገለፁት «ኢትዮጵያዊነት» ለኢትዮጵያውያን ሰብዓዊ መብት መከበር የቆመ ድርጅት ነው። 

 

ታሪኩ ኃይሉ

አዜብ ታደሰ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW