በኢትዮጵያ ዘጠኝ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት መግለጫ25 ጥቅምት 2007ማክሰኞ፣ ጥቅምት 25 2007ኣንድ ላይ ለመሥራት የተጣመሩት ዘጠኝ የኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ለአንድ ወር የሚቆይ ታላቅ የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራም ይፋ አደረጉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DWማስታወቂያ የጥምረቱ አመራሮች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሕዝባዊ ንቅናቄዉ የፀሎት ሥነ-ስርዓትን ጨምሮ የፓናል ዉይይቶችና የመድረክ ተቃዉሞን እንደሚያጠቃልል የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር የላከልን ዘገባ ያመለክታል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር አዜብ ታደሰ ሸዋዬ ለገሰ