1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ዘጠኝ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥምረት መግለጫ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 25 2007

ኣንድ ላይ ለመሥራት የተጣመሩት ዘጠኝ የኢትዮጵያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ለአንድ ወር የሚቆይ ታላቅ የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራም ይፋ አደረጉ።

Pressekonferenz Äthiopien Parteien,
ምስል DW

የጥምረቱ አመራሮች ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ሕዝባዊ ንቅናቄዉ የፀሎት ሥነ-ስርዓትን ጨምሮ የፓናል ዉይይቶችና የመድረክ ተቃዉሞን እንደሚያጠቃልል የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሄር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW