በኢትዮጵያ የተከሰተዉ የዝናብ እጥረትና የርዳታ ጥሪ15 ነሐሴ 2007ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2007በኢትዮጵያ በአብዛኛዉ ምሥራቃዊ ክፍሎች የዝናብ እጥረት ተከስቶአል። በዝናብ እጥረት ምክንያት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ለቀለብ የሚሆን የስንዴ ግዥ እንዲሁም የርዳታ ድጋፍ ጥሪ ተላልፎአል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ስለተላለፈዉ የርዳታ ጥሪና ስለ ወቅታዊ ሁኔታ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በግብርና ሚኒስቴር የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ዘርፍ ሚኒስትር ዴታ አቶ ምትኩ ካሳን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ ኂሩት መለሰ