1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ የተከሰተዉ የዝናብ እጥረትና የርዳታ ጥሪ

ዓርብ፣ ነሐሴ 15 2007

በኢትዮጵያ በአብዛኛዉ ምሥራቃዊ ክፍሎች የዝናብ እጥረት ተከስቶአል። በዝናብ እጥረት ምክንያት ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች ለቀለብ የሚሆን የስንዴ ግዥ እንዲሁም የርዳታ ድጋፍ ጥሪ ተላልፎአል።

Äthiopien Landschaft in Provinz Afar Kamele durch die Wüste
ምስል picture-alliance/dpa

[No title]

This browser does not support the audio element.



ስለተላለፈዉ የርዳታ ጥሪና ስለ ወቅታዊ ሁኔታ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በግብርና ሚኒስቴር የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ዘርፍ ሚኒስትር ዴታ አቶ ምትኩ ካሳን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW