1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በኢትዮጵያ ያለ ዕድሜ ጋብቻና የሴት ልጅ ግርዛት

ረቡዕ፣ ነሐሴ 8 2011

ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በነገው ትውልድ ላይ ሰፊ አደጋ «የጋረጠ» ያሉት ይህ ችግር ጊዜ ሊሰጠው እንደማይገባ አሳስበዋል። የሴቶች ግርዛት በስፋት ይካሄድባቸው የነበሩት የአፋርና ከሐረሪ ክልል ተወካዮች፣ በአሁኑ ጊዜ የሴቶች ግርዛት በጣም መቀነሱን ተናግረዋል። በገጠር አካባቢዎች ግን የተፈለገውን ያህል ውጤት አለመገኘቱንም ገልጸዋል።

Äthiopien Addis Abeba Bildung und Eliminierung von Kinderehen
ምስል፦ DW/Getachew Tedla

ሴቶች እና ሕናት ላይ የሚደርሱ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ጨርሶ ለማስቆም የተቀረጸው ፍኖተ ካርታ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ሴቶች እና ሕናት ላይ የሚደርሱ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ጨርሶ ለማስቆም የተቀረጸው ፍኖተ ካርታ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ይፋ የሆነ። በስነስርዓቱ ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ወይዘሮ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ በነገው ትውልድ ላይ ሰፊ አደጋ «የጋረጠ» ያሉት ይህ ችግር ጊዜ ሊሰጠው እንደማይገባ አሳስበዋል።የሴቶች ግርዛት በስፋት ይካሄድባቸው የነበሩት የአፋር እና ከሐረሪ ክልል ተወካዮች፣ በአሁኑ ጊዜ የሴቶች ግርዛት በጣም መቀነሱን ተናግረዋል።በገጠር አካባቢዎች ግን የተፈለገውን ያህል ውጤት አለመገኘቱንም ገልጸዋል።የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW