1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ጉዳይ የአውሮጳ ሕብረት መወያየቱ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 9 2014

ባለፈው ጥቅምት ወር ማለቂያ በፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በአውሮጳ ሕብረት ልዩ ልዩ ስብሰባዎች ከዋና መነጋገሪያዎች አንዷ ሆናለች።

USA New York | Pressekonferenz Josep Borrell
ምስል David Dee Delgado/REUTERS

የተለየ ውሳኔ አላሳለፉም

This browser does not support the audio element.

የአውሮጳ ሕብረት አባል ሃገራት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትናንት መወያየታቸው ተሰምቷል። የሕብረቱ አባል ሃገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባካሄዱት ስብሰባ ከዚህ ቀደም የተለየ ውሳኔ እንዳላሳለፉ ከብራስልስ ዘጋቢያችን በላከልን ዜና ጠቅሷል። ባለፈው ጥቅምት ወር ማለቂያ በፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ነጻ አውጭ ግንባር መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ኢትዮጵያ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እና በአውሮጳ ሕብረት ልዩ ልዩ ስብሰባዎች ከዋና መነጋገሪያዎች አንዷ ሆናለች።

ገበያው ንጉሤ 

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW