1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጵያ ፓርላማ የጸደቀው ግዙፍ በጀት

ረቡዕ፣ ሰኔ 29 2003

የኢትዮጵያ መንግሥት የ 2004 ዓ.ም. በጀት ትናንት በአገሪቱ ም/ቤት እንዲጸድቅ ተደርጓል።

ምስል DW

ይሄው ልማትን ለማዳበር በሚል ለጎርጎሮሣውያኑ 2011/12 ዓ.ም የተመደበው በጀት 117,8 ቢሊዮን ብር የሚደርስ ሲሆን ካለፈው በጀት ሲነጻጸር በመጠኑ እጅግ ግዙፍ መሆኑ ነው። እጥፍ ሊሆን ምንም ያህል አይቀረውም። በጀቱ ከየት ነው የሚመነጨው? ከአገሪቱ ተጨባጭ የኤኮኖሚ ሃቅ ጋርስ የተጣጣመ ነወይ? በነዚህና መሰል ጥያቄዎች ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚታተመውን የአዲስ-ፎርቹን ጋዜጣ አዘጋጅ አቶ ታምራት ገ/ጊዮርጊስን አነጋግሯል፤ ያድምጡ!

መሥፍን መኮንን

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW