1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጽያ በተ.መ የአለም የምግብ ፕሮግራም ሰራተኞች ላይ የደረሰ ጥቃት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 9 2003

የተባበሩት መንግስት የአለም የምግብ ድርጅት ባለፈዉ አርብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰራተኞቹ ላይ ጥቃት መድረሱን አስታወቀ ።

ድሪደዋምስል DW

አደጋው ባልታወቁ ታጣቂዎች መጣሉን የሚገልጸዉ የአለም የምግብ ድርጅት በጥቃቱ አንድ ሰዉ መሞቱን እንዲሁም አንድ መቁሰሉን ሌሎች ሁለት ደግሞ የደረሱበት እንደማይታወቅ ገልጿል ። ሰራተኞቹ ጥቃቱ የተጣለባቸው ከጅጅጋ ተነስተው ጉለልቼ ወደተባለች ቀበሌ ሲጓዙ ነበር ። በአለም የምግብ ድርጅት ሰራተኞች ላይ በሶማሌ ክልል በፊቅ ዞን ስለደረሰዉ አደጋ የድሪደዋዉ ወኪላችን ዪሃንስ ገብረግዚአብሄር ዘገባ ልኮልናል

ዮሃንስ ገብረግዚአብሄር

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW