1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮጽያ አወዛጋቢ ሆነዉ የቆዩ ረቂቅ ህጎች መጽደቅ

ሐሙስ፣ ሐምሌ 2 2001

የኢትዮጽያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ 2001 አ.ም የስራ ዘመኑን ከማጠናቀቁ በፊት አወዛጋቢ ሆነዉ የከረሙ አዋጆችን አጽድቆአል።

አዲስ አበባ

እንደ ጸረ - ሽብርተኛ ህጉ ሁሉ የተከበሩ የምክር ቤት አባላቱን ከመቀመጫዉ ቁጭ ብድግ እያደረገ ያነጋገራቸዉ ከሃላፊነት ለሚነሱ የአገር እና የመንግስት መሪዎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊዎች የምክር ቤት አባላት እና ዳኞች የሚያገኙዋቸዉ መብቶች እና ጥቅማ ጥቅሞችን ለመወሰን የተዘጋጀዉ ረቂቅ አዋጅ ነበር። ዝርዝሩን ታደሰ እንግዳዉ ከአዲስ አበባ ልኮልናል።

ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ፣ ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW