1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኢትዮ ኤርትራ ድንበር ጉዳይ የመኢአድ ተቃውሞ 

ማክሰኞ፣ ሰኔ 5 2010

በኢትዮ ኤርትራ ድንበር ጉዳይ የመኢአድ ተቃውሞ ባወጣዉ መግለጫ የኢትዮጵያን መሪት ቆርሶ ለመስጠት የሚደረግ ጥረት ሁሉ እንዲቆም፤ አጥብቀንም እንቃወማለን ሲል አስታወቀ።

Äthiopien Blue Pary and AEUP Pressekonferenz
ምስል DW/G. Tedla HG

«የገዥዉን ፓርቲ ዉሳኔ አጥብቀን እንቃወማለን»

This browser does not support the audio element.

 
መላው የኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት፣ በምህጻሩ፣ መኢአድ፣  የኢትዮጵያ ገዥ ፓርቲ ኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የአልጀርሱን ስምምነት እና በአልጀርሱ ሥምምነት መሠረት የተሰየመዉ የድንበር አካላይ ኮሚሽን ዉሳኔን ገቢራዊ ለማድረግ የኢትዮጵያ መንግሥት «ያለማመንታት በቁርጠኝነት» የሚሰራ መሆኑን መግለፁ ተቃወመ።  መኢአድ ዛሬ በጽ/ቤቱ ባወጣዉ መግለጫ የኢትዮጵያን መሪት ቆርሶ ለመስጠት የሚደረግ ጥረት ሁሉ እንዲቆም፤ አጥብቀን እንቃወማለን ሲል በመግለጫዉ አስታዉቋል።  

 

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW