በኢትዮ ኤርትራ ግንኙነት የኤርትራ የቀድሞ አምባሳደር አስተያየት
ሰኞ፣ ሐምሌ 2 2010![Belgien Wenig Touristen auf dem Grand Place in Brüssel](https://static.dw.com/image/19495915_800.webp)
ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት የአልጀርሱን ስምምነት በመቀበል ከኤርትራ ጋር ሰላም ለመፍጠር ባስታወቀዉ መሠረት ከኤርትራጋ ያለዉን የወዳጅነት ግንኙነት ቀስ በቀስ እያጠናከረ ነዉ። በሁለቱ ሃገራት የወዳጅነት መንግሥታት ተጠሪዎች መካከል ብቻ ሳይሆን በሁለቱም ሃገራት ሕዝቦች መካከል በጉልህ እየታየ ነዉ። ብረስልስ የሚገኘዉ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ የኢትዮጵያዉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ የአስመራን ጉብኝት አስመልክቶ በቤልጂየም የቀድሞ የኤርትራ አምባሳደርን እና የቀድሞ የአስመራ ዩንቨርስቲ የተማሪዎች ምክር ቤት አባልን አስተያየት ጠይቆ ዘገባ ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለሰ