1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

መረዳዳትና መተጋገዙ እንዲጠናከር ተጠየቀ

ዓርብ፣ ግንቦት 14 2012

የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአሉ አለም በገጠማት ወረርሽኝ ምክንያት በቤት ውስጥ የሚከበር ነው ብለዋል።በአሉ ሲከበር መረዳዳትና መተጋገዙ እንዲጠናከር የጠየቁት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ሙስሊሙ ማህበረሰብ ወደ አንድነት እንዲመለስም ጠይቀዋል።

Äthiopien Addis Abeba | Mufti Haji Omar - Präsident des Obersten Rates für Islamische Angelegenheiten
ምስል DW/S. Muchie

መረዳዳትና መተጋገዙ እንዲጠናከር ተጠየቀ

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለ1441 ኛው የኢደል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። የምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ በአሉ አለም በገጠማት ወረርሽኝ ምክንያት በቤት ውስጥ የሚከበር ነው ብለዋል።በአሉ ሲከበር መረዳዳትና መተጋገዙ እንዲጠናከር የጠየቁት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ሙስሊሙ ማህበረሰብ ወደ አንድነት እንዲመለስም ጠይቀዋል።መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ ዝርዝር ዘገባ አለው።

ሰሎሞን ሙጬ

ኂሩት መለሰ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW